የተባበሩት መንግሥታት ጸጥታ ም/ቤት የሶሪያዉ ፕሪዝደንት ባሽር አልአሳድ የቀጠሉትን የጅምላ ጭፍጨፋ ለመግታት በሶርያ መንግስት ላይ የቀረበዉን የዉሳኔ ሃሳብ ሩስያ እና ቻይና ዳግም ማሰናከላቸዉ ተገለጸ።
በይግባኝ ባይ በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤና በመልስ ሰጪ ተከሳሽ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ማኅበራት ኤጀንሲ መሃል የተጀመረዉን ክርክር ዛሬ ለዉሳኔ የቀጠረዉ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት፤ ሰበር ሰሚ ችሎት ዉሳኔዉን ለሌላ ቀን ቀጠረ።
18ኛዉን የአፍሪቃ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ካስተናገደችዉ ከመዲና አዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ የለቱ ትኩረት በአፍሪቃ ርዕስ ነዉ። በሁለት መቶ ይሮ ወጭ ታንጾ ከቻይና መንግስት ለህብረቱ የተበረከተዉ ግዙፍ ህንጻ ዉስጥ ለመጀመርያ ግዜ የተሰበሰቡት የአፍሪቃ ህብረት መሪዎች ተወያዩ?
ሶሪያ ውስጥ እስካሁን አስከፊው እንደሆነ በተነገረለት በመንግሥቱ ወታደሮች በተቃዋሚዎች መካከል በተካሄደ ውጊያ በዛሬው ዕለት ቢያንስ 200 ሰዎች እንደተገደሉ ተነገረ።
የአውሮፓው ኅብረት የገንዘብ ሚንስትሮች፤ትናንት ብራሰልስ ውስጥ ባደረጉት ስብሰባ፤ የኅብረቱን የኤኮኖሚ ይዞታና የወደፊቱን ተስፋ በመገምገም በበርካታ አገሮች ላይ ያለውን የዕዳ ክምችት በመቀነስ፤
ብዙሃኑ የአውሮፓ ሕብረት ዓባል መንግሥታት መሪዎች ብራስልስ ላይ ባካሄዱት ጉባዔ ከትናንት በስቲያ ጥብቅ የበጀት ቁጥጥርን በሚያሰፍን አንድ ውል ለመስማማት በቅተው ነበር።
በኢንዱስትሪ የገሠገሡት አገሮች፤ ለፋብሪካዎቻቸው ማሠሪያ የሚጠቀሙባቸው አንዳንድ የኃይል ምንጮች፤ ድንጋይ ከሰል ነዳጅ ዘይት፣
የነዳጅ ዋጋ መናር እና የምንጩ አስተማማኝነት ብቻ ሳይሆን፤ ከባቢ አየር ላይ የሚያስከትለዉ አሉታዊ ጫናም ጭምር ነዉ፤ የዓለምን
የአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ ፍጻሜ ውድድር ወደ ሩብ ፍጻሜው እየተሸጋገረ ነው። የአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ ፍጻሜ ውድድር ወደ ሩብ ፍጻሜው እየተሸጋገረ ሲሆን አስተናጋጆቹ ሃገራት ኤኩዋቶሪያ ጊኒና ጋቡን ጠንከር ባሉ ምድቦቻቸው ውስጥ ፉክክሩን በመቋቋም
የዕለቱን ዝግጅት ለማዳመጥ የሚከተለውን ማገናኛ ይጫኑ። አስተያየታችሁ ዓቢይ ግምት የሚሰጠው ነው፤ በamharic@dw.de ላኩልን፣ በ +49-228-429-164995 ደውሉልን። በዕለቱ ዓቢይ ርዕስ ላይ በ+49 172 26 66 944 SMS አስተያየት ላኩልን። 16:00 - 17:00 UTC የአንድ ሣምንቱ የስርጭት ኮሮጆ በዚህ ሊንክ ይገኛል።
በማዳመጥ መማር የተባለው የዶቼ ቬለ አዲሱ የመገናኛ ብዙሃን የርቀት ትምህርት በሁሉም የአህጉሪቱ ክፍሎች እውቀትን ለማዳረስ ይጥራል። »
ግሎባል አይዲያስ